የአሜሪካ መንግስት በኢትዮጵያ ላይ ማዕቀብ ሊጥል ነው ተባለ
(ዘ-ሐበሻ) በትግራይ ክልል እየተካሄደ ባለው ሕግን የማስከበር ዘመቻ ጋር ተያይዞ የአሜሪካ መንግስት ለኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት ያቀረበው የኢትዮጵያ መንግስት አልቀበልም ብሏል በሚል ማዕቀብ ሊጥል መሆኑን የዘ-ሐበሻ የዲፕሎማቲክ ምንጮች አስታወቁ። የዲፕሎማቲክ ምንጮች ለዘ-ሐበሻ እንደሚሉት በኢትዮጵያ ላይ የሚጣለውን ማዕቀብ የአሜሪካ መንግስት ከአሁን ሰዓት በኋላ በማንኛውም ሰዓት ይፋ ያደርጋል ተብሎ እየተጠበቀ ነው። የአሜሪካ መንግስት … Continue reading የአሜሪካ መንግስት በኢትዮጵያ ላይ ማዕቀብ ሊጥል ነው ተባለ
Copy and paste this URL into your WordPress site to embed
Copy and paste this code into your site to embed